Pages

Friday, September 30, 2011

የተሐድሶ መናፍቃን ቅሰጣ በሰሜን ከኢትዮጵያ እስከ ሰሜን አሜሪካ

part 1
የተሐድሶ መናፍቅ
ቤተ ክርስቲያንን ሊረከብ ሚናፍቅ
አላወቀም በቅዱሳን እንደምትጠበቅ
አዬ .... መስሎት
ተኩላው በእምዬ ላይ ቢያደባባት
ማስጠንቀቂያ ደወል ሆናት
የምትነቃበት ከመዘናጋት።
ማናልባት ምናልባት
በጐቿን ቢወስድም በማድባት
የሚሄዱት በጐች አይደሉም
በጐች ቢሄዱም በዚያው አይቀሩም
ካባው ሲገፈፍ የማንነቱ


በገሃድ ሲታወቅ ተኩላነቱ
በጐቹም ይመለሳሉ ወደ በረቱ።
አብ የተከለው አይነቀል
ወይን ኩርንችትን እንዳያበቅል
መራር አይሆን የበለስ ተክል
እንደዚሁ ሁሉ ምን ቢወስዱት በማባበል
የተዋሕዶ ልጅ ወደ እናቱ ይመለሳል።
ተው ተሐድሶ አትጃጃል
እዛው እንደለመድከው ከጉረኖህ ብትገባው ይበጅሃል
ተዋሕዶ ነቅቶብሃል።
ከነቁ አይገደዱ እንዲሉ ጃል።
part 2
part3



part 4

part 5



part 6


part 7


part 8




part 9




part 10




part 11




part 12


part 13




part 14




part 15










1 comment:

  1. ሀይ ቤት ለእንግዳ፥ ነገረ ማሪያምን በ pdf መልክ ብታዘጋጁልን። ተሀድሶ ተብየ ተኩላዎችን ወይም መናፍቃንን ለማጥፋት ሁላችንም የበኩላችንን አስተዋጽኦ እናድርግ

    ReplyDelete