Pages

Tuesday, October 19, 2010

Wellcome



ውድ የ “ቤት ለእንግዳ” ብሎግ ጎብኚዎች ይህ ብሎግ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን እምነት ሥርዓትና ትውፊት ዙርያ የሚያጠነጥን ሲሆን የጅማሬና የፍጻሜ ባለቤት ልዑል እግዚአብሔር በፈቀደ መጠን ከመጻሕፍት ያገኘኋቸውን፤ ከአባቶች የተማርኩትን እና ቢሻሻል የምለውን ሁሉ ለማቅረብ ጥረት አደርጋለሁ፡፡ የሁላችሁም ጸሎት እንዳይለየኝ እየተማጸንኩ እንኳን በደህና መጣችሁ እላለሁ፡፡
የልዑል እግዜአብሔር ቸርነት የቅድስተ ቅዱሳን ንጽሕተ ንጹሐን እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም አማላጅነት ንጽህት የሆነችው የአባቶቻችን የቅዱሳን ጸሎት ዘወትር አይለየን፡፡ አሜን፡፡

No comments:

Post a Comment